"በዚህ ዓመት እስከ መስከረም ባለው ጊዜ ውስጥ ቢያንስ 6 ከፍተኛ ግድቦች ይመረቃሉ" ብለዋል
በተጨማሪም ከናይጄሪያ መንግሥት ጋር የዲፕሎማቲክ እና የሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት በተፈረመው የሁለትዮሽ ስምምነት ላይ ተወያይቶ ለውሳኔ ወደ ምክር ቤቱ መርቶታል
የአቅጣጫ መጠቆሚያ (ጂ.ፒ.ኤስ)ን ጨምሮ መመሪያውን በጣሱ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪዎች ላይ የእግድ ደብዳቤ መጻፉ ተነግሯል
ኤፍ ኤም 94.3