ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በቅርቡ የኤርትራዉ ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሀገራቸዉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸዉ ቃለመጠይቅ፤ "ዋናዉ ትኩረታችን ሁሌም ጦርነትን ማስወገድ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የብልፅግና ፓርቲ አመስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ የፓርቲውን ጉዞ አስመልክቶ በተገለጸው ልክ፤ ያለፋት አምስት ዓመታት የስኬት ዓመታት አልነበሩም ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀሳባቸውን ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምክር ቤቱ ዕዉቅና ከመስጠት ዉጪ አማራጭ የለዉም ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገልጿል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚንስትሮች ምክር ቤት የተላከለትን ተጨማሪ 582 ቢልዮን ብር በጀት ማጽደቁ፤ ማህበረሰቡ ላይ አሉታዊ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተነግሯል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ነፍጥ አንግበው ከመንግሥት ጋር ግጭት ውስጥ የሚገኙ ቡድኖች ወደ ምክክር መድረኩ እንዲገቡ ጥሪ ሲያደርግ ቆይቷል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኤርትራ በኢትዮጵያ ይዛቸዉ ካለችዉ አካባቢዎች መዉጣት ይኖርባታል ሲሉ ከአሐዱ ጋር ቆይታ ያደረጉ ዲፕሎማቶች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ተናግረዋል።
ኤፍ ኤም 94.3