ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኢትዮጵያ የንጥረ ነገር እጥረት በጤና ላይ የሚያስከትለውን ችግር ለማከም እና ለመርዳት ብቻ፤ በዓመት ከአጠቃላይ ኢኮኖሚው ላይ 5 ቢሊየን ዶላር እንደምታጣ ሚለር ፎር ኒውትሬሽን ኢትዮጵያ ገለጸ።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ በየዓመቱ 5 ሺሕ ሴቶች በማህፀን በር ካንሰር በሽታ የሚያዙ ሲሆን፤ 3 ሺሕ የሚሆኑት ደግሞ ሕወታቸው እንደሚያልፍ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የዘርፉ አስተባባሪ አቶ ወንድወሰን በርሄ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ ከ17 ነጥብ 6 በመቶ በላይ ሰዎች የአካል ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአለም ጤና ድርጅትና አለም ባንክ ያጠናው ጥናት መጠቆሙ ተገልጿል፡፡
ኤፍ ኤም 94.3