ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የሩስያ እና የአሳድ መንግሥት ተዋጊ ጄቶች በሰሜን ሶሪያ በአማፂያኑ ቁጥጥር ሥር በምትገኘው ኢድሊብ ከተማ በፈጸሙት ጥቃት 25 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ከ30 ዓመታት በላይ በአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ልዑክ እየተጠበቀች የምትገኘው ሞቃዲሾ፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ ልዩ ኮማንዶች በአንካራ ማስመረቋን አስታዉቃለች።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) አሜሪካ በታይዋን ጉዳይ ላይ ጣልቃ ከመግባት መታቀብ አለባት ሲል የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስጠንቅቋል፡፡
በአዲስ ፎርማት ብቅ ያለው የአለም ክለቦች ዋንጫ የምድብ ድልድል ከደቂቃዎች በፊት ወጥቷል።
ኤፍ ኤም 94.3