ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ ከ17 ነጥብ 6 በመቶ በላይ ሰዎች የአካል ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአለም ጤና ድርጅትና አለም ባንክ ያጠናው ጥናት መጠቆሙ ተገልጿል፡፡
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የብልፅግና ፓርቲ አመስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ የፓርቲውን ጉዞ አስመልክቶ በተገለጸው ልክ፤ ያለፋት አምስት ዓመታት የስኬት ዓመታት አልነበሩም ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀሳባቸውን ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ እንደቴሌግራም፣ ኢንስታግራምና ፌስቡክ በመሳሰሉት የበይነ መረብ አውታሮች በመጠቀም የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎች እየተበራከቱ መምጣታቸውን ተከትሎ፤ ከግብይቶች መንግሥት ማግኘት ያለበትን ታክስ እያሳጡት መሆኑን የፓሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምክር ቤቱ ዕዉቅና ከመስጠት ዉጪ አማራጭ የለዉም ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገልጿል፡፡
👉2ኛ ተከሳሽ በዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚንስትሮች ምክር ቤት የተላከለትን ተጨማሪ 582 ቢልዮን ብር በጀት ማጽደቁ፤ ማህበረሰቡ ላይ አሉታዊ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተነግሯል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ነፍጥ አንግበው ከመንግሥት ጋር ግጭት ውስጥ የሚገኙ ቡድኖች ወደ ምክክር መድረኩ እንዲገቡ ጥሪ ሲያደርግ ቆይቷል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኤርትራ በኢትዮጵያ ይዛቸዉ ካለችዉ አካባቢዎች መዉጣት ይኖርባታል ሲሉ ከአሐዱ ጋር ቆይታ ያደረጉ ዲፕሎማቶች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ተናግረዋል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል።
ኤፍ ኤም 94.3