ከ30 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ለአደጋ ተጋላጭ ዜጎቭ ከግዛቱ ለቀው ወጥተዋል
ለቭላድሚር ፑቲን አስተዳደር ድጋፍ ለማድረግ ወደ ዩክሬን ግዛቶች የገባው የሰሜን ኮሪያ የልዩ ሃይል ጦር በከፈተው ጥቃት፤ በአንድ መንደር ውስጥ ብቻ 300 የሚደርሱ ዩክሬናዊያንን መግደሉ ተገልጿል፡፡
ቀያይ ሰይጣኖቹ 2 ግቦችን አስተናግደው ወደካሪንግተን ተመልሰዋል።
በዚህ ሳምት በሶሪያ ኢሌፕ ግዛት ጥቃት እየፈፀሙ የሚገኙት የሽብር ቡድኖች በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ስልጠና ተስጥቷቸዋል ሲል ኬየቭ ፖስት አስነብቧል
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የሩስያ እና የአሳድ መንግሥት ተዋጊ ጄቶች በሰሜን ሶሪያ በአማፂያኑ ቁጥጥር ሥር በምትገኘው ኢድሊብ ከተማ በፈጸሙት ጥቃት 25 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል፡፡
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ከ30 ዓመታት በላይ በአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ልዑክ እየተጠበቀች የምትገኘው ሞቃዲሾ፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ ልዩ ኮማንዶች በአንካራ ማስመረቋን አስታዉቃለች።
ኤፍ ኤም 94.3